የፌደራል ፖሊስ ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ የሚያስችል የስልክ መስመር ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ የሚያስችል የስልክ መስመር ይፋ አደረገ፡፡
በዚህም ከወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር በተገናኘ መረጃና ጥቆማ ለፖሊስ ለማድረስ እና የፖሊስ አገልግሎት ቢያስፈልግ ከታች በተጠቀሱት ነፃ የስልክ መስመሮች ላይ በመደወል ሀያ አራት ሰዓት አገልግሎት ማግኘት እንደሚቻል ተገልጿል፡፡
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!