Fana: At a Speed of Life!

የሆራ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ – የኦሮሚያ ፖሊሲ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሆራ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም መጠናቀቁን የኦሮሚያ ፖሊሲ ኮሚሽን ገለጸ፡፡

በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ የቢሾፍቱ ከተማ እና የአካባቢዋ ነዋሪዎች፣ የጸጥታ አካላት ለህዝቡ ደህንነት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ቀን ከለሊት ላደረጉት አስተዋጽኦ ከፍ ያለ ምስጋና አቅርቧል የክልሉ ፖሊስ፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.