ምክር ቤቱ የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የዘጠኝ ወራት የስራ ግምገማ ጀምሯል።
ምክር ቤቱ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ግምገማውን እያካሄደ ነው ።
በግምገማው ማጠቃለያ ላይ አቅጣጫ ይቀመጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል ።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!