Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በነገው እለት 300 ሺህ የሲኖፋርም ክትባቶችን ትረከባለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በነገው እለት በቻይና የተዘጋጀውን 300 ሺህ የሲኖፋርም ክትባት እንደምትረከብ ተገለጸ።

የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰን ዋቢ ያደረገው የኢዜአ ዘገባ በኢትዮጵያና በቻይና መንግስት የሁለትዮሽ ግንኙነት በተደረገ ድጋፍ ኢትዮጵያ የሲኖፋርም ክትባቶችን ነገ እንደምትረከብ ያሳያል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.