Fana: At a Speed of Life!

አርሰናል እና ሊቨርፑል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 9ኛ ሣምንት ጨዋታ በሜዳው ሊቨርፑልን ያስተናገደው አርሰናል 2 አቻ ተለያይቷል።
1 ሠዓት ከ30 ላይ በተካሄደው ጨዋታ፥ ቡካዮ ሳካ እና ሚኬል ሜሪኖ የመድፈኞቹን ግቦች አስቆጥረዋል።
ቨርጅል ቫን ዳይክ እና ሞሐመድ ሳላህ ደግሞ የሊቨርፑልን ጎሎች ከመረብ አሳርፈዋል።
በተመሳሳይ 11 ሠዓት ላይ በተደረጉ ጨዋታዎች፥ ቼልሲ ኒውካስልን 2 ለ 1፣ ክሪስታል ፓላስ ቶተንሃምን 1 ለ 0 ረትተዋል።
እንዲሁም ዌስትሃም ማንቼስተር ዩናይትድን 2 ለ 1 አሸንፏል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.