Fana: At a Speed of Life!

ጄኔራል አበባው ታደሰ በጎንደር ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን ገበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ በጎንደር ከተማ አስተዳደር ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ።

በጉብኝቱ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ ይርጋ ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።

ልዑኩ እየተሠሩ ያሉትን የቅርስ ጥገና እና የመገጭ የውኃ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ተመልክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.