Fana: At a Speed of Life!

የመውሊድ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 499ኛው የመውሊድ በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።

የመውሊድ በዓል የነቢዩ መሐመድ (ሰዐወ) መልካም ተግባራትን የህይወት መርሕ ለማድረግ በማሰብ የሚከበር በዓል ነው።

በዓሉ በኢትዮጵያ “የሰላሙ ነብይ” በሚል መሪ ቃል የነብዩ መሀመድ (ሰዐወ) በረከቶች በማስተዋል መንገዳቸውን በማሰብ እየተከበረ ይገኛል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.