Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል ውይይት ከዘርፉ አመራሮች ጋር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችል ውይይት ከዘርፉ አመራሮች ጋር አካሄዱ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአማራ ክልል በርካታ ፀጋዎች ያሉት ክልል ነው ብለዋል።

ከፀጋዎቹ መካከል ለሰብል፣ ለእንስሳት ሀብት እና ለተፈጥሮ ሀብት ልማት ምቹ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ዙሪያ ከሚመለከታቸው የግብርና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት እንዲሁም ከክልሉ አመራሮች ጋር ውጤታማ ውይይት አድርገናል ሲሉ ገልጸዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.