Fana: At a Speed of Life!

ፈረንሳይ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ፈረንሳይ ቤልጂየምን 1 ለ 0 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን መቀላቀሏን አረጋገጠች፡፡

ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ቤልጂየማዊው ተከላካይ ያን ቬርቶገን በራሱ ላይ ባስቆጠራት ግብ ፈረንሳይ 1 ለ 0 አሸንፋለች፡፡

ቀደም ሲሉ በተረደጉ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ስዊዘርላንድ፣ ጀርመን እና ስፔን እ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፋቸው የሚታወስ ነው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.