Fana: At a Speed of Life!

ቀሪውን 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ለማስመለስ እየሠራሁ ነው – ንግድ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም ከሲስተም ማሻሻያ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ችግር ያለአግባብ ከተወሰደው ብር ያልተመለሰውን 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ለማስመለስ እየሠራሁ ነው አለ፡፡

በወቅቱ ያለአግባብ ተወስዶ ከነበረው 801 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር 796 ነጥብ 02 ሚሊየን መመለሱን የባንኩ መረጃ አመላክቷል፡፡

ቀሪውን 0 ነጥብ 67 በመቶ ወይም 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ብርም በአጭር ጊዜ ለማስመለስ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን ነው ባንኩ ያስታወቀው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.