Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር መከሩ

 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን ጠቅላይ ሚኒስትር አሊ አሳዶቭ ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸው÷ ኢትዮጵያና አዘርባጃን በንግድ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ እና በሌሎች ዘርፎቸያላቸውን ትብብር የበለጠ ማሳደግ እና በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

ምክክሩን አስመልክቶ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው “ምክክራችን እጅግ ውጤታማ የነበረ ሲሆን የሁለቱን ሀገሮች ህዝብ ዕድገት እና ብልፅግና በመደጋገፍ እና በትብብር መንፈስ ለመስራት ተስማምተናል” ብለዋል፡፡

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.