Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሰራዊትና የፌደራል ፖሊስ አመራሮችና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ የመከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ድሉን በሚመጥን መልኩ መገንባቱን የመከላከያ እና የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እንዲሁም አባላት በጉብኝቱ ወቅት መናገራቸውን የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.