Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ለንደን የሚያደርገውን ሳምንታዊ በረራ ወደ 10 አሳደገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ለንደን ከተማ ከሚያደርገው 7 ሳምንታዊ በረራ በተጨማሪ 3 ሳምንታዊ በረራዎችን ለማድረግ መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡

አየር መንገዱ ለንደን ከተማ ወደሚገኘው ጋትዊክ አውፕላን ማረፊያ የሚያደርገውን አዲስ ሳምንታዊ በረራ ከሕዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚያካሂድ ገልጿል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.