Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅማ ዞን የግብርና ልማት ሥራዎችን ጎበኘ፡፡

ልዑኩ በጉብኝቱ÷ በስንዴ፣ ሙዝ፣ የሻይ ቅጠል፣ አቮካዶ እና የተፈጥሮ ማዳበሪያ ልማት ላይ የተጀመሩ ስራዎችን ተመልክቷል፡፡

በጉብኝቱ ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተጨማሪ የዞን አስተዳደሮች እና የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ከንቲባዎች መገኘታቸውን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.