የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ስኬታማ ነበር- አምባሳደር ዲና ሙፍቲ
አምባሳደር ዲና በመግለጫቸው በኢትዮጵያ ሠላም፣ መግባባትና አንድነት ለመፍጠር አሸባሪው ህወሓት ከሽብርተኝነት መውጣት አለበት የሚሉ አካላት እንዳሉ ጠቁመው፥ ይህም በአገሪቷ የተከሰተው አለመግባባትና ግጭት በሠላማዊ መንገድ ይፈታል ብለው የሚያስቡ አካላት ፍላጎት እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም አይደለም ብለዋል።
አምባሳደር ዲና በመግለጫቸው በኢትዮጵያ ሠላም፣ መግባባትና አንድነት ለመፍጠር አሸባሪው ህወሓት ከሽብርተኝነት መውጣት አለበት የሚሉ አካላት እንዳሉ ጠቁመው፥ ይህም በአገሪቷ የተከሰተው አለመግባባትና ግጭት በሠላማዊ መንገድ ይፈታል ብለው የሚያስቡ አካላት ፍላጎት እንጂ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም አይደለም ብለዋል።