Fana: At a Speed of Life!

የ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው፡፡

በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ ወጣቶች ተገኝተዋል፡፡

ከጨለማ ወደ ብርሃን መሸጋገሪያ የሆነው ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡

በመላኩ ገድፍ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.