የዘንድሮው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ የስበት ማዕከል መሆን በጀመረችበት ወቅት የተካሄደ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል መሆን በጀመረችበት ወቅት የተካሄደ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤…