Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ በሦስት ዘርፎች የተካሄዱትን የአፍሪካ ብየዳ ባለሙያዎች ውድድሮች አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጉባዔና ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ በተዘጋጀው የብየዳ ባለሙያዎች ውድድር በሦስት ዘርፎች አሸናፊ ሆነች፡፡ በሥራና ክኅሎት ሚኒስቴርና በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት…

አንድነትን ሊሸረሽሩ የሚችሉ የግጭት መንዔዎችን መፍታት እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስቴር የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስ፤ ተቋማዊ የሪፎርምና የማስፈፀም አቅምን ከማሳደግ፣ ዘላቂ ሰላም ከመገንባት፣ ገዥ ትርክትን ከማስረፅ፣ ግጭትን አስቀድሞ…

የቀድሞው ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ዳግም ለአገልግሎት በቃ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአገልግሎት ውጪ የነበረውን የኢትዮጵያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለ ማርያም አውሮፕላን ተጠግኖ ዳግም ጥቅም ላይ ማዋል መቻሉ ተገለፀ። አውሮፕላኑን ከተጣለበት ጥሻ አንስቶ በማደስ ከ37 ዓመታት በኋላ የበረራ አገልግሎት እንዲሠጥ ማድረግ…

የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾችን ገድል ለትውልድ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች መታሰቢያ ሐውልት፣ ሙዚየምእንዲሁም አዳራሽ የእድሳት ሥራ ተጠናቅቆ ዛሬ ተመርቋል። በዚሁ ወቅትም የኢትዮጵያ ኮሪያ ዘማቾች አኩሪ ገድል ክብሩ ተጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የዘማቾች ሐውልት ታሪኩን በሚመጥን መልኩ እድሳት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በትብብር በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ በመምከር መግባባት ላይ ደረሱ፡፡ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱ በኋላም ከፋና ሚዲያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሃኖይ እየተገነባ ያለውን የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሃኖይ እየተገነባ የሚገኘውን ትልቅ የዘመነ ከተማ (የስማርት ሲቲ) ፕሮጀክት ጎብኝተዋል። ይህም ለኢትዮጵያ የከተማ ልማት ሥራ የሚሆን ተሞክሮ የመቅሰም ተግባር አካል መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት…

የተፈጥሮ ጸጋዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ የዘርፉን ተጠቃሚነት ማሳደግ ይገባል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጸጋዎችን ይበልጥ በማስተዋወቅ የማክሮ ኢኮኖሚ ትሩፋት ተጠቃሚነትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እንዲሁም…

በመዲናዋ በትንሳኤ በዓል የምርት አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለትንሳኤ በዓል አስፈላጊ የሆኑ ምርቶች አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን ዝግጅት መደረጉን የአስተዳደሩ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ በሰጡት መግለጫ÷ ማህበረሰቡ ያለምንም የአቅርቦት ችግር…

ለሀገራዊ ዕድገቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጸጥታና ደኅንነት ሥራን በማስፈን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲመዘገብ በማድረግ ሂደት የፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የተቋሙ የዘጠኝ ወር…

የባህልና ስፖርት ሴክተር የወል ትርክትን ለመገንባት የጎላ ሚና እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሴክተር ማኅበረሰብንና የወል ትርክትን ለመገንባት የጎላ ሚና አለው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ገለፁ፡፡ "ትጋት ለስኬት መሰረት ነው" በሚል መሪ ሐሳብ የባህልና ስፖርት…