Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ አበረከተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከአመራሩና ከሠራተኛው የሰበሰበውን 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ለመቄዶንያ የአረጋውያን እና አዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል አበረከተ።
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በዛሬው ዕለት…
የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈታናዎች አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ…
በአማካይ በቀን እስከ 10 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ይጓጓዛል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀን እስከ 10 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ እያጓጓዘ መሆኑን የማሪታይም እና ትራንዚት አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የአገልግሎቱ ሥራ አስኪያጅ ሙስጠፋ ገለቶ እንዳሉት፤ ባቡር እና ሌሎች ማጓጓዣዎችን በመጠቀም ወደብ ላይ ያሉ…
የዲጂታል ዘርፉን ለማሳደግ የተሰሩ ስራዎች ውጤት እያሳዩ እንደሆነ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጅታል ዘርፉ ዓለም የደረሰበት ደረጃ ላይ ለመድረስ በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች ውጤት እያስመዘገቡ እንደሆነ ተገልጿል።
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ የምጣኔ ሃብት ባለሙያዎች እንደገለጹት፤ የዲጂታል ዘርፉ ላይ የሚከናወኑ…
በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ።
የቢሮው ምክትል ሀላፊ አቶ ዳምጠው ገመቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ የተቋማት…
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገልግሎቶችን በማስፋት ስኬታማ ሆኛለሁ አለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባለፈው በጀት ዓመት አገልግሎቶችን እና ተደራሽነትን በማስፋፋት ውጤታማ አፈጻጸም ማስመዝገቡን ገልጿል፡፡
ተቋሙ ለፋና ዲጂታል በላከው መረጃ፤ የአገልግሎት ተደራሽነትን በመጨመር፣ ቀጣይነት ያለው የመሠረተ ልማት ማስፋፊያ…
የወንጂ ስኳር ፋብሪካ ስኬት በሌሎች ፋብሪካዎችም ይጠበቃል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ የተገኘው የሪፎርም ውጤት በሌሎች ፋብሪካዎች እንደሚደገም ይጠበቃል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ሪፎርም እንዴት እንደሚሠራ ቋሚ ዐውደ ርዕይ የሚሆን ውጤት በወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ተመልክተናል…
የኢትዮጵያና ሩሲያ የንግድ ግንኙነት እያደገ መጥቷል – አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለው የንግድ ግንኙነት እያደገ መምጣቱን በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ገለጹ።
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ለሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ልማት እና ዓለም አቀፍ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው የገለጹት…
የወል ትርክትን ለማስረጽ የኪነ-ጥበብ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከነጠላ ትርክት ይልቅ የወል ትርክት እንዲስፋፋና ሀገርም በዚሁ ላይ መሠረቷን እንድትጥል የኪነ-ጥበብ ሚና ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡
42ኛው ጉሚ በለል "ኪነ-ጥበብ ለኅብረ ብሔራዊ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ሐሳብ የኦሮሚያ ክልል አመራሮችን…
የአዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታና ነባሮችን የማሻሻል ሥራ መቀጠሉ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎትን ለማሳደግ የአዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ፣ የነባሮች ማሻሻያና ማስፋፊያ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
በኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት 23 አውሮፕላን…