ለማህበረሰቡ የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት እየተፈጠረ ነው – ዶክተር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማህበረሰቡ የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገለፁ።
ሚኒስትሯ እና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናው ዘርፍ…