Fana: At a Speed of Life!

ካሊክስ ኬሚካልስና ፋርማሲዩቲካልስ ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ካሊክስ ኬሚካልስ እና ፋርማሲዩቲካልስ የተሰኘው የህንድ ግዙፍ ኩባንያ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ ኩባንያው በአለም አቀፍ ደረጃ 60 በመቶ የሚሆነውን የወባ እና የሳንባ ነቀርሳ መድሀኒት…

መንግስት በትግራይ ክልል የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ጠየቀ። የቢሮው የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሚኪኤለ ሙሩፅ…

የዋጋ ንረትን ለማርገብ የሚያስችል የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ንረትን ለማርገብ የሚያስችል የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያ ለማድረግ መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ የገንዘብ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን በተመለከተ የባንኩ ገዥ ማሞ ምህረቱ በሰጡት መግለጫ ከቅርብ ጊዜያት…

የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩዋንዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንሰት ብሩታ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ አቀባበል አደርገውላቸዋል ።…

9ኛው የውሃ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ፎረም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የውሃ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ፎረም "ጠንካራ ዲፕሎማሲና ተግባቦት ለዘላቂ የውሃ ሀብት ልማት" በሚል መሪ ቃል በመካሄድ ላይ ነው፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር/ኢ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት ÷ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ ብቻ…

በኦሮሚያ ክልል 2 ነጥብ 5 ሚሊየን የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መጽሐፍት ለስርጭት ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በአዲሱ ስርአተ ትምህርት የታተሙ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ተጨማሪ መጽሐፍት ለስርጭት መዘጋጀታቸውን የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ይህም በአዲሱ የትምህርት ዘመን ተዘጋጅተው በክልሉ የተሰራጩ መጽሐፍትን ቁጥር 11 ሚሊየን እንደሚያደርሰው…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከኳታር ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ሐማድ ቢን ሞሐመድ አል-ዶሳሪ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

125 አዳዲስ የገጠር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 125 አዳዲስ የገጠር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሽፈራው ተሊላ የተቋሙን የ2015 የስራ አፈፃጻም እና የ2016 እቅድ…

የደቡብ ኮሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፓርክ ጂን ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም ዓቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አረጋ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በታማኝነት ግዴታቸውን ለተወጡ ግብር ከፋዮችና ባለድርሻ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሐ-ግብር ተካሂዷል። "ግብር ለሀገር ክብር" በሚል መሪ ቃል ለ2ኛ ጊዜ በተካሔደው የዕውቅናና የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ የክልሉ…