Fana: At a Speed of Life!

በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ላይ ሲነሱ ለነበሩ ቅሬታዎች ዋናው ምክንያት የፓስፖርት ዕጥረት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ላይ በተገልጋዮች ሲነሱ ለነበሩ ቅሬታዎች ዋናው ምክንያት የፓስፖርት ህትመት ዕጥረት መሆኑን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ገልጿል፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ተቋሙ ባለፉት…

ዕድሜ ያልገደበው የ101 ዓመቷ አርሶ አደር የስራ ፍቅር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ101 ዓመት የእድሜ ባለጸጋ አዛውንት አርሶ አደር እማማ ካሳሳ አገኝ ሾሌ በኮንሶ ዞን ዳኮኬሌ ወረዳ ፋሾ ቀበሌ አርከላ ተብሎ የሚጠራ መንደር የሚኖሩ ብርቱ አርሶ አደር ናቸው፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከእኒህ ብርቱ አዛውንት አርሶ አደር…

የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በሐረሪ ክልል ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ…

በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ የአፍሪካ ሀገራት ጠንካራ የጋራ አቋም ያስፈልገናል – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ ጉዳይ የአፍሪካ ሀገራት ጠንካራ የጋራ አቋም ያስፈልገናል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በናይሮቢ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡…

የክልሉን ግብርናና ቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉን የግብርናና የቱሪዝም ዘርፎች በማልማት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ርብርብ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳደሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ…

በድሬዳዋ ከተማ ለዘመን መለወጫ በዓል በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለዘመን መለወጫ በዓል በተመጣጣኝ ዋጋ ምርቶችን ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የከተማ አስተዳደሩ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ። በዓሉን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ ሕጋዊ እርምጃ…

በአማራ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት አመራር የማደራጀት ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የህዝብን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት አመራር የማደራጀት ስራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አባላት ዛሬ ከደብረብርሃን ከተማ እና ከሰሜን ሸዋ ዞን የአስተባባሪ አባላት ጋር በአመራር…

በመዲናዋ ለዘመን መለወጫ በዓል በቂ የመሠረታዊ ፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል የመሠረታዊ ፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር እየተሠራ መሆኑን የከተማዋ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሰውነት አየለ እንዳሉት÷ ለበዓሉ የአቅርቦት እጥረት…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዐቢይ ቅርንጫፍ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት የሚገኘው ዐቢይ ቅርንጫፍ ዛሬ በይፋ አገልግሎት መጀመሩን ባንኩ አስታወቀ፡፡ ቅርንጫፉ በዛሬው ዕለት በገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት መደረጉን የባንኩ መረጃ…

ለመንገድ ደህንነት መረጋገጥ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሽከርካሪ አደጋን ለመቀነስና ለመንገድ ደህንነት የተሻለ አስተዋጽኦ ላበረከቱ ትራፊክ ፖሊሶች፣ አሽከርካሪዎችና ተቋማት ሀገር አቀፍ የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ÷ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፣…