“አንድ ቤተሰብ ለአንድ ህፃን” በሚል መሪ ቃል ለ100 ህጻናት ዘላቂ ድጋፍ መስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 22 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምምነቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ የህብረተሰብ ተሳትፎ እና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን፣ ኢትዮ ቴሌኮም እና የኤም ደብሊው ኤስ ትሬዲንግ ባለቤት አቶ ማናዬ ሰንደቁ ተፈራርመውታል።
ከአዲስ…