Fana: At a Speed of Life!

በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የታየውን ውጤት ለመቀየር ከታች ጀምሮ የሚሰጠው ፈተና ይጠናከራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የገጠመውን የውጤት ማሽቆልቆል ለመቅረፍ ከታች ጀምሮ የሚሰጠው ፈተና እንደሚጠናከር የትምህርት ምዘናና የፈተናዎች አገልግሎት ገለጸ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በአገልግሎቱ የፈተና አስተዳደር…

በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት የተገነቡ የአቅመ ደካሞች ቤትና ትምህርት ቤቶች ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማቱ በክረምት በጎ ፈቃድ ፕሮግራም የተገነቡ የአቅመ ደካሞች ቤትና ትምህርት ቤቶች ርክክብ ተደርጓል። ቤቶችና ትምህርት ቤቶቹ የተገነቡት በሸገር ከተማ አስተዳደር በፉሪ ክፍለ ከተማ በገዳ ፋጂ ወረዳ ውስጥ…

በመስከረም ወር የተከበሩ በዓላት እንዲታወኩ ቅስቀሳዎች ቢደረጉም፤ ሕዝቡ በፍቅርና በሰላም በዓላቱን አክብሯል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስከረም ወር የተከበሩ ሕዝባዊና ሃይማኖታዊ በዓላት በተለያዩ አካላት እንዲታወኩ ከፍተኛ ቅስቀሳዎች ቢደረጉም፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በፍቅርና በሰላም አንድነቱን አፅንቶ በዓላቱን አክብሯል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡…

የዝንጅብል የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዝንጅብል በጥሬው ፣በሻይ፣በጭማቂ መልክና እንደ ምግብ ማጣፈጫ ቅመምነት ያገለግላል፡፡ ዝንጅብል በተለያየ መንገድ ለምግብነት ጥቅም ላይ የሚውል ቢሆንም የተሻለ የጤና ጥቅም የሚኖረው በጥሬው መመገብ እንደሆነ ጥናቶች ያስረዳሉ ፡፡ ዝንጅብል…

ብቁ የአዕምሮ ጤና ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ ጤና ላይ የሚሰሩ ብቁ የጤና ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ በዓለም ለ32ኛ ጊዜ ታስቦ የሚውለው የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀን "የአዕምሮ ጤና ዓለም አቀፍ…

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት አሳዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በተለያዩ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎታቸውን ገለጹ፡፡ የኢትዮ- ሰካሪያ / ቱርክ የኢንቨስትመንት ማስተዋወቂያ ፎረም ጳጉሜ 3 ቀን 2015 ዓ.ም በሰካሪያ መካሄዱ ይታወሳል። በፎረሙ…

በሐረሪ ክልል ከ”መደመር ትውልድ” መጽሐፍ በተገኘ ገቢ የ”ኢኮ ፓርክ” ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ''መደመር ትውልድ" መጽሐፍ ሽያጭ በተገኘ 162 ሚሊየን ብር የ"ኢኮ ፓርክ" እንደሚገነባ የክልሉ ባህል፣ቱሪዝምና ቅርስ ቢሮ አስታወቀ። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከተጻፈው የ''መደመር ትውልድ'' መጽሐፍ ሽያጭ…

የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ሀገር ገንዘቦችን በማተምና ጥቁር ገበያን በማስፋፋት ወንጀል የተጠረጠሩት የፀሀይ ሪል እስቴት ዋና ስራ አስኪጅን ጨምሮ በ9 የውጭ ሀገር ዜጎች ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜ ተፈቀደ። በተጠርጣሪዎቹ ላይ ክስ የመመስረቻ ጊዜን ለዐቃቤ ህግ…

የህግ የበላይነትን ማስከበርና ዘላቂ ሰላምን ማረጋገጥ የበጀት ዓመቱ የመንግስት ዋና ተግባር መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳኅህለወርቅ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ፣ የሰላም መንገዶችን አሟጦ መጠቀም እንዲሁም ሀገራዊ ሰላምን ማረጋገጥ የበጀት ዓመቱ የመንግስት ዋና ተግባራት ናቸው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሳኅህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ…

የፌጦ የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፌጦ ዝቅተኛ የካሎሪ ይዘት ያለው ሲሆን እንደ ቫይታሚን ኤ፣ ሲ እና ኬ እንዲሁም ኦሜጋ -3 ፋቲ አሲድ ያሉ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮችን ይዟል። የፌጦን ፍሬን ሆነ ቅጠል መጠቀም በርካታ የጤና ጥቅሞች እንዳሉት ጥናቶች ያስረዳሉ ፡፡ ፌጦ…