Fana: At a Speed of Life!

የታቀደውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ለማሳካት ለውሃ አጠቃቀም ትኩረት መስጠት ይገባል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን ለማሳካት ለውሃ አጠቃቀም ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ÷በክልል ደረጃ የበጋ መስኖ ስንዴ በምዕራብና ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞኖች አስጀምረዋል።…

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄ በአዎንታ ሊመለከቱት ይገባል-ላውረንስ ፍሪማን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄ በአዎንታዊ መልኩ ሊያዩት እንደሚገባ አሜሪካዊው የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን ገለጹ። አሜሪካዊው የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኝ ላውረንስ ፍሪማን እንደገለጹት ÷የኢትዮጵያ የባህር…

በቅርቡ የተከበሩ በዓላትን እንዲሁም ብሄራዊ ሁነቶችን ተገን በማድረግ ጸረ ሰላም ሀይሎች ለመፈፀም ያሴሩትን የሽብር ዕቅድ ማክሸፍ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቅርቡ የተከበሩ ሀይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት እንዲሁም ብሄራዊ ሁነቶችን ተገን በማድረግ ጸረ ሰላም ሀይሎች ለመፈፀም ያሴሩትን የሽብር ዕቅድ ማክሸፍ መቻሉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ዋና ሰብሳቢ እና የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት…

የአዲስ አበባ ከተማና የቹንቾን ከተማ እህትማማችነት 20ኛ ዓመት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማና የደቡብ ኮሪያዋ ቹንቾን ከተማ እህትማማችነት 20ኛ ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፣የቹቾን ከተማ ከንቲባ ዮክ ቶንግ ሃን እና የወጣቶች ዲፕሎማሲ ልዑካን ቡድን በተገኙበት…

አቶ አረጋ ከበደ ከደሴ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አረጋ ከበደ ከደሴ ከተማ ማህበረሰብ ጋር በሠላም፣ ልማትና መልካም አስተዳደር ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ርዕሰ መሥተዳድሩ ከውይይቱ በተጨማሪ በደሴ ከተማ እየተሠሩ ያሉ መሠረተ ልማቶችን ተዘዋውረው እንደጎበኙ አሚኮ…

ኢትዮጵያ ከቆዳና ሌጦ ምርት ማግኘት የሚገባትን ያህል ገቢ እያገኘች አለመሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በዓመት ከሚመረተው 41 ሚሊየን በላይ የቆዳና ሌጦ ምርት ውስጥ ከ22 ሚሊየን ያልበለጠው ብቻ ለአገልግሎት እንደሚውል የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በቆዳ ልማት ስትራቴጂ ሰነድ ላይ…

የአዕምሮ ህሙማንን በሰንሰለት ማሰር ሊታገድ እንደሚገባ ሂዩማን ራይትስ ዎች አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂውማን ራይትስ ዎች የአዕምሮ ህሙማንን በሰንሰለት ማሰር ሊታገድ እንደሚገባ አሳስቧል። ድርጅቱ የአዕምሮ ህሙማንን አያያዝ አስመልክቶ በጋና ሁለት ማዕከላት ላይ ባደረገው ጥናት፥ ጋና በፈረንጆቹ 2017…

ኢራን ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል መገንባት እንደምትፈልግ አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 19 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል መገንባት እንደምትፈልግ አስታወቀች። የሃገሪቱን ምክትል ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ሞክበርን ዋቢ ያደረገው የፋርስ ኒውስ ዘገባ ቴህራን ‘የኃይል ደህንነትን ለማረጋገጥ’ በሻንጋይ የትብብር ድርጅት ቀጠናዊ የጋዝ ማዕከል…

የሰራዊት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)"በተፈተነ ጊዜ ሁሉ የሚፀና የድል ሰራዊት" በሚል መሪ ቃል 116ኛው የሰራዊት ቀን በልዩ ድምቀት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይከበራል፡፡ ቀኑ ሰራዊቱ ለሀገር እየከፈለ ያለውን መስዋዕትነት ህብረተሰቡ ተገንዘቦ ተገቢውን እውቅና እና ክብር…

የአማራ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር በኮምቦልቻ ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ምክትል ርዕሠ-መስተዳድር አብዱ ሁሴን በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር በመገኘት የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ርዕሰ መሥተዳድሩ ከ128 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባውን የኮምቦልቻ ሁለገብ መናኸሪያ መጎብኘታቸው ተገልጿል፡፡…