የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከአለም ትኩረት የሚሹ በሽታዎች መድኃኒት ምርምር ኢንሸቲቭ ቡድን ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ከአለም ትኩረት የሚሹ በሽታዎች መድኃኒት ምርምር ኢንሸቲቭ ዳይሬክተር ዶ/ር ሊዊስ ፒዛሮ እና ከምስራቅ አፍሪካ ቡድናቸው ጋር በሊሽማኒያሲስ ፕሮግራም ዙሪያ ተወያይተዋል።
የውስጥ እና የቆዳ ሊሽማኒያሲስ በሽታ አሁንም…