የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ በዶሃ የባላንዳ ምግብ ኢንዱስትሪን ጎበኙ Amele Demsew Dec 14, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራ ልዑክ በኳታር ዶሃ የሚገኘውን የባላንዳ ምግብ ኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴ ጎብኝቷል፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ ከጉብኝቱ ጎን ለጎን÷ ከኢንዱስትሪው አመራሮች ጋር በግብርና ዘመናዊ አሰራር፣…
የሀገር ውስጥ ዜና 10 ነጥብ 5 ሚሊየን ሔክታር የደረሰ ሰብል መሰብሰቡ ተገለጸ Amele Demsew Dec 14, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 ነጥብ 5 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የደረሰ ሰብል መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሚኒስቴሩ የሕዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ከበደ ላቀው እንዳሉት÷በመኸር እርሻ ከለማው 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ሔክታር መሬት ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ የሚተገብረውን የሰብአዊ እገዛ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በኢትዮጵያ የሚተገብረውን የሰብአዊ እገዛ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከአለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ማሪያና ስፓልያሪች ጋር…
Uncategorized የልማት ባንክ የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት ወደ 11 ቢሊየን ብር አደገ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት ባለፉት ሦስት ዓመታት ከነበረበት 2 ቢሊየን ብር ወደ 11 ቢሊየን ብር ማደግ መቻሉን ባንኩ ገልጿል። ባንኩ በግብርና ዘርፍ ለተሰማሩ ደንበኞቹ 15 ትራክተርና 10 ኮምባይን ሀርቨስተር እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን ወደ ፈጠራና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር ለመምራት እየተሰራ ነው – በለጠ ሞላ(ዶ/ር) Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ወደ ፈጠራ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር ለመምራት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ዶ/ር ገለጹ፡፡ በማይክሮሶፍት ካምፓኒና በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ዲጂታል ልማት ፕሮግራም ለመደገፍ በሚያስችሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይናንሱ ዘርፍ ማሻሻያዎች ጠንካራ የምጣኔ ኃብት እድገት ለማምጣት ወሳኝ መሆናቸው ተመለከተ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋይናንስ ዘርፍ እየተደረጉ ያሉ ለውጦች ዘላቂና ጠንካራ የምጣኔ ኃብት እድገት ለማምጣት መሠረት እየጣሉ መሆኑን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የልማት መርሐ-ግብር ከፍተኛ የምጣኔ ኃብት አማካሪ አሊ ዛፋር ገለጹ። የምጣኔ ኃብት አማካሪው አሊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር ከተማ 872 ተጠርጣሪዎች የተሃድሶ ሥልጠና ወስደው ሕብረተሰቡን ተቀላቀሉ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በቁጥጥር ሥር ውለው የነበሩ 872 ተጠርጣሪዎች የተሃድሶ ሥልጠና እና የምክር አገልግሎት ተሰጥቷቸው ሕብረተሰቡን መቀላቀላቸውን ኮማንድ ፖስቱ ገለጸ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በጎንደር ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመንግስት የልማት ድርጅቶች ላይ በተደረጉ የሪፎርም ስራዎች የገቢ አቅማቸውን ማሳደግ መቻሉ ተገለጸ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት የልማት ድርጅቶች ላይ በተደረጉ የሪፎርም ስራዎች የገቢ አቅማቸውን ማሳደግ መቻሉን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የሦስት ወራት አፈጻጸም በተካሄደበት ወቅት የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ እንደገለጹት፥…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ግብረ- ኃይሉ አስታወቀ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩት ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በሕግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታውቋል፡፡ ከአቶ ታዬ ደንደአ በቁጥጥር ሥር መዋል ጋር በተያያዘ የጋራ ግብረ-ኃይሉ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአሳይታ- አፋምቦ-ጅቡቲ ድንበር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 94 በመቶ ተጠናቀቀ Amele Demsew Dec 12, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሳይታ-አፋምቦ-ጅቡቲ ድንበር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 94 በመቶ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ። አሁን ላይ የመንገድ ፕሮጀክቱ የአፈር ጠረጋ እና ቆረጣን ጨምሮ የሰብ ቤዝ ስራ ፣ የቤዝኮርስ ፣ የውሃ ማፋሰሻ ፣ የስትራክቸር…