የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ ለሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ድጋፉን እንደሚያጠናክር ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ላይ ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኤጀንሲው የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሉዊስ አንቶኒ ሶቼት ገልጸዋል፡፡
ኤጄንሲው ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር የጀመራቸዉን ሁሉን አቀፍ የልማት ትብብሮች…