Fana: At a Speed of Life!

ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ ግለሰቦች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) ከሶማሌ ክልል ተፈናቃይ ነን በማለት በሀሰተኛ ሰነድ በመንግስት ላይ ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 20 ግለሰቦች እንዲከላከሉ የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ብይን ሰጠ። የክልሉ ፍትህ ቢሮ የሙስና…

ምሽቱን የተካሄዱ የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ 5 ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮቲዲቯር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በተመሳሳይ ሰዓት ምሽት ላይ የተካሄዱ የምድብ አምስት ሁለት ጨዋታዎች ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል፡፡ ናሚቢያ ከማሊ እንዲሁም ደቡብ አፍሪካ ከቱኒዚያ ያደረጉት…

አምባሳደር ምሥጋኑ ከአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምሥጋኑ አርጋ ከአውሮፓ ኅብረት የሰብዓዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በተለያዩ ሀገራዊ፣ አኅጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች መክረዋል፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰቱ…

አትሌት ድሪባ መርጋን ጨምሮ  3 ግለሰቦች ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በማቅረብ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ድሪባ መርጋን ጨምሮ 3 ግለሰቦች ሀሰተኛ ሰነድ አዘጋጅቶ በመገልገል የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሾቹ አትሌት ድሪባ መርጋ እጅጉ…

ኢትዮጵያና ጣሊያን በስራ እድል ፈጠራ በጋራ ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት እና የጣሊያን መንግስት በስራ እድል ፈጠራ ተኮር ክህሎትና የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎችን ለመደገፍ የትግበራ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በስምምነቱም ፥ ጣሊያን በድምሩ 12 ሚሊየን ዩሮ (748 ሚሊየን ብር) ፥ ማለትም 10 ሚሊየን…

ሰሜን ኮሪያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር የመገናኘት የተስፋ ምልክት ሀውልትን ማፍረሷ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ኮሪያ መሪ ኪም ጆንግ ኡን ሁለቱ ኮሪያዎች በሰላም መገናኘት እንደማይችሉ ከተናገሩ ከቀናት በኋላ የሀገራቱ የመገናኘት የተስፋ ምልክት የሆነው ሀውልት መፍረሱ ተሰምቷል፡፡ በኮሪያ ባሕረ ሰላጤ ያለው ውጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ…

በጽንፈኛው ላይ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ይቀጥላሉ – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጽንፈኛው ላይ እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሰሜን ምዕራብ ዕዝ አዛዥና የቀጣናው ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ገለጹ፡፡ የቀጣናውን አሁናዊ ሁኔታ አስመልክቶ በተልዕኮ አፈፃፀም፣ በተገኙ ውጤቶችና በቀጣይ…

በከተማዋ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ ግለሰቦች ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ሳምንት ጀምሮ በከተማዋ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር ሊደረግ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዛሬ…

በውጭ የሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉት ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር ቤት የሚያደርጉት ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን በልዩ ልዩ የዓለም ክፍል የሚገኙ የኢፌዴሪ ሚሲዮኖች ገለጹ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) በቀረበው ጥሪ መሰረት በውጭ…

ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ ምክክሩ ስኬታማነት ሕብረተሰቡን በማንቃትና ብርቱ ተሳትፎ በማድረግ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ…