የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ የጥራት ስራ አመራር ስርዓት ትግበራ እውቅና አገኘ Amele Demsew Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ እና በስሩ የሚገኘው አዲስ ማሽንና መለዋወጫ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የጥራት ስራ አመራር ስርዓት (ISO) ትግበራ እውቅና አገኙ:: ግሩፑ ከለውጡ በፊት በነበረው አደረጃጀት እና ተልዕኮ የምርትና አገልግሎት ጥራት ችግር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሆስፒታሉ ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታወቀ Amele Demsew Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጥር 27 እስከ የካቲት 1 ቀን 2016 ዓ.ም ነጻ የሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል። በነጻ የሚሰጡት አገልግሎቶችም የሕጻናት ህክምና፣ የውስጥ ደዌ ፣ የጥርስ ፣ የልብ ፣ የቆዳና አባላዘር እንዲሁም…
የሀገር ውስጥ ዜና 15ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ተከፈተ Amele Demsew Feb 2, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ባህሎቻችንን ማወቅ ስብራቶቻችንን መጠገን" በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደው 15 ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ዛሬ በግዮን ሆቴል ተከፍቷል፡፡ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 26 ቀን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባላት ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች- አቶ ማሞ ምህረቱ Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለጹ፡፡ በአቶ ማሞ ምህረቱ የተመራ ልዑክ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያው የብሪክስ አባል ሀገራት ስብሰባ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፕሪቶርያው ስምምነት ከምንም በላይ ተግባራዊ ምላሽ ይፈልጋል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶርያው ስምምነት ከምንም በላይ ተግባራዊ ምላሽ ይፈልጋል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ ÷ ከፕሪቶርያው ስምምነት ወዲህ የፌዴራል መንግሥት ለትግራይ ክልል ከ37 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኳታርና ሳዑዲ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት እንደሚያጠናክሩ ገለጹ Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታርና ሳዑዲ ዓረቢያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል። የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነጎ (ዶ/ር)÷ የኳታርና የሳዑዲ ዓረቢያ መንግስታት ልዑካንን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና እናት ባንክ በጋራ ለመስራት ተስማሙ Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና እናት ባንክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ዛሬ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በዋናነት ሴቶችን ያማከለ የሀገር ውስጥ የስራ ዕድል ፈጠራ፣ የፈጠራ ሃሳብ ውድድሮችን መደገፍ እና የፋይናንስ ድጋፍ አቅርቦት ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ተሐድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ዶ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ ኮሚሽኑ ከተቋቋመ ጀምሮ በዩኤንዲፒ የተለያየ ድጋፍ እንደተደረገለት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቦሌ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የተገነባው ህንጻ ለተጠቃሚዎች ተላለፈ Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አነስተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የተገነባው ዘመናዊ ባለ አምስት ወለል ህንጻ ተመርቆ ለተጠቃሚዎች ተላልፏል። ህንጻውን ጊፍት ሪል እስቴትና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመተባበር ያስገነቡት ነው ተብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደር ኤክስፖ የመዝጊያ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው Amele Demsew Feb 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “አርብቶ አደርነት የምሥራቅ አፍሪካ ኅብረ-ቀለም” በሚል መሪ ሐሳብ ሲካሄድ የቆየው የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደር ኤክስፖ ዛሬ ይጠናቀቃል። በመዝጊያ ሥነ-ስርዓቱ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢንጂነር…