Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 1 ሺህ 282 አዳዲስ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸውን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀጸም…

ኢትዮጵያ የ3 ሚሊየን ዶላር የሕክምና መርጃ መሣሪያ በድጋፍ አገኘች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤድ) ለኢትዮጵያ 3 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ 156 የቲቢ በሽታ መመርመሪያ መሣሪያዎችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የዩ ኤስ ኤድ ኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንደር ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት…

በ180 ሚሊየን ዶላር የሚተገበር የግብርና ዘርፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናውን ዘርፍ ይደግፋል የተባለ በ180 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚተገበር ፕሮጀክት በግብርና ሚኒስቴር  ይፋ ሆነ፡፡ ፕሮጀክቱ በተለያዩ አጋር አካላት አማካኝነት የሚተገበር መሆኑ ተመላክቷል፡፡ የግብርና ሚኒስትሩ  ግርማ አመንቴ…

15ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 15ኛው ከተማ አቀፍ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫል በጊዮን ሆቴል በይፋ ተከፍቷል፡፡ ፌስቲቫሉ ''ኢትዮጵያዊነት የሥነ-ጥበብ ምናብ ሠረገላ ፣ የወል ትርክት አለላ'' በሚል መሪ ቃል ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በፌስቲቫሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ…

ከቅባትና ጥራጥሬ እህሎች የወጪ ንግድ ከ285 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 ዓ.ም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከቅባትና ጥራጥሬ እህሎች የወጪ ንግድ 285 ነጥብ 53 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በ2016 ዓ/ም የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከቅባት እህሎች…

አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን “ሴቶችን እናብቃ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ" በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ቀኑ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ113ኛ ጊዜ ይከበራል፡፡…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአመራር ምዘና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈፃፀሞችን መሰረት በማድረግ የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት የአመራር ምዘና እየተካሄደ ነው። በፓርቲው የክልሉ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት የአደረጃጃት ዘርፍ…

የጋራ ግብረ ኃይሉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን አስመልክቶ የማጠቃለያ ግምገማ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል 37ኛው የመሪዎች ጉባኤ እና 44ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤን አስመልክቶ የማጠቃለያ ግምገማ አካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል…

የትዳር አጋሩን የገደለው ግለሰብ በ21 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከሌላ ወንድ ጋር ግንኙነት አለሽ” በሚል በቅናት ተነሳስቶ የትዳር አጋሩን ሕይዎት ያጠፋው ግለሰብ በ21 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ፡፡ የቅጣት ውሳኔው የተላለፈበት ስሜነህ ግርማ በለጠ ሕዳር 25 ቀን 2015 ዓ.ም ከምሽቱ በግምት 2፡20 በጉለሌ…

የአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ችግርን ለመፍታት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአፈር ማዳበሪያ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቅረፍ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው ባለፈው የምርት ዘመን የተፈጠረውን እጥረት በመቅረፍ በወቅቱ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ የሚያስችል የግምገማ መድረክ…