የፀሐይ አውሮፕላን ሀገር ቤት መመለስ ለአቪዬሽን ባለሙያዎች የሞራል ስንቅ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀሐይ አውሮፕላን ወደ ሀገር ቤት መመለስ ለዘመኑ የአቪዬሽን ባለሙያዎች ትልቅ የሞራል ስንቅ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኅይል አመራርና አባላት ገለጹ።
የኢትዮጵያ አየር ኅይል አመራርና አባላት የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡
የኢትዮጵያ…