ዓለም ባንክ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አረጋገጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎችን ለመደገፍ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በትብብር መሥራቱን እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡
የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሊሳ ሮሰን እና የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በባንኩ ድጋፍ…