Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አጽቀ ስላሴ ከአለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ስላሴ ከአለም ምግብ ፕሮግራም ምክትል ዋና ዳይሬክተር ካርል ሳኩ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እየተሰሩ ላሉ የልማት እና የሰብአዊ ድጋፍ ስራዎች የአለም ምግብ ፕሮግራም ያለውን አጋርነት እና…

የኦሮሚያ ክልል በግብርናው ዘርፍ ላይ በትኩረት እየሰራ ይገኛል-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በግብርናው ዘርፍ ላይ በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷"የግብርናውን ዘርፍ ሙሉ በሙሉ ለማሻገር ካስቀመጥነው ግብ አንፃር ዘላቂነት፣ ብዛት፣…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆዜ ማሲንጋ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በሁለትዮሽ ጉዳዮች እና በመዲናዋ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን በተመለከተ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው…

የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ነዋያቸውን እንዲያፈሱ በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ተስፋዬ ይታይህ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በእስራኤል ለሚገኙ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ስላለው ኢንቨስትመንት የማስተዋወቂያ መርሃ ግብር የተካሄደ ሲሆን ÷በዚሁ መርሐ…

በመረጃና ደኅንነት ዘርፍ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከቱት አስማማው ቀለሙ (ዶ/ር) ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመረጃና ደኅንነት ዘርፍ ውስጥ ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከቱት አስማማው ቀለሙ (ዶ/ር) ስርዓተ ቀብር በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ተፈፀመ። ከ1956 ዓ.ም ጀምሮ ለ60 ዓመታት ያህል በመረጃና ደኅንነት ዘርፍ ያገለገሉት አስማማው ቀለሙ…

በአማራ ክልል በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ውሃ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቃሉ ወረዳ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ ውሃ ፋብሪካ ዛሬ ተመርቋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ኢንድሪስ አብዱን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች መገኘታቸውን…

ሐረሪዎች ያበረከቱት ቅርስና ዕሴት ድንበር ተሻጋሪ ሀብት ሆኗል – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረሪዎች ያበረከቱት ቅርስና ዕሴት ድንበር ተሻጋሪ ሀብት ሆኗል ሲሉ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በሐረሪዎች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የሸዋል ዒድ ዋዜማ በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች መከበር ጀምሯል። በስነ-ስርዓቱ ላይ…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት እየተባባሰ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት እየተባባሰና ጥፋትም እያስከተለ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስታወቀ። ባለሥልጣኑ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ሥርጭት ያለበትን ሁኔታ የተመለከተ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት ይፋ…

በውጭ ሀገር የቡና መዳረሻዎችን የማስፋት ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ውጭ የሚላከውን የቡና ምርት መጠን ለማሳደግ አዳዲስ ገበያዎችን የማስፋት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ነባሮቹን በማስጠበቅ በመካከለኛው እና ሩቅ ምሥራቅ አዳዲስ ገበያዎች መፈጠራቸውን የባለስልጣኑ ምክትል ዋና…

የበልግ ዝናብ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል እየሰራሁ ነው -ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበልግ ዝናብ የሚያስከትለውን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የፌደራል አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ፡፡ ኮሚሽነሩ አምባሳደር ሽፈራው ተ/ማርያም (ዶ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት…