ኢትዮ ቴሌኮም እና ማስተር ካርድ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶችን በጋራ ለማሻሻል ያለመ ውይይት አደረጉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ እና የማስተርካርድ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ማርክ ኤሊዮት አዳዲስ የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎቶችን ለማስጀመር የትብብር እድሎችን ለመፈተሽ የሚያስችል ውይይት አድርገዋል፡፡
ይህ የትብብር ማእቀፍ…