አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ መስፈርትን ያላሟሉ ምርቶችን ሲያመርቱ የተገኙ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ መስፈርትን ያላሟሉ ምርቶችን ሲያመርቱ የተገኙ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።