የሀገር ውስጥ ዜና

ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

By Tibebu Kebede

February 11, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርታቸው ከደረጃ በታች በሆነ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሚኒስቴሩ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ መስፈርትን ያላሟሉ ምርቶችን ሲያመርቱ የተገኙ 9 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ነው ያስታወቀው።