አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀማል አብደላ ጋር ተወያዩ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ የውሃውን ዘርፍ ለማገዝ ላደረገችው የ50 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል ።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ አረቢያ አምባሳደር ሳሚ ጀማል አብደላ ጋር ተወያዩ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሳዑዲ አረቢያ ለኢትዮጵያ የውሃውን ዘርፍ ለማገዝ ላደረገችው የ50 ሚሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል ።