የሀገር ውስጥ ዜና

33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 10, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 33ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።

የዘንድሮው የጉባኤው መሪ ቃል “ግጭትና ጦርነትን በማስቆም ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታን ማመቻቸት” የሚል ነው።