አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በአፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
ኮሚሽኑ በሌሎች የአገሪቷ ክፍሎች በተፈጥሯዊ አደጋ ለተፈናቀሉና ለችግር የተጋለጡ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ጠቁሟል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና በአፋር ክልሎች በአሸባሪው ህወሓት በከፈተው ጦርነት ሳቢያ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚደረገው የሰብዓዊ ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
ኮሚሽኑ በሌሎች የአገሪቷ ክፍሎች በተፈጥሯዊ አደጋ ለተፈናቀሉና ለችግር የተጋለጡ ዜጎች ድጋፍ እያደረገ መሆኑንም ጠቁሟል።