የሀገር ውስጥ ዜና

ከቻይና ውሃን ከተማ የሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ወደ ለይቶ ማቆያ ማእከል እንዲገቡ ተወሰነ

By Tibebu Kebede

February 07, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከቻይና ውሃን ከተማ የሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ወደ ለይቶ ማቆያ ማእከል እንዲገቡ መወሰኑን መደረጉን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ።

ኢንስቲቲዩት የኮሮና ቫይረስ ወቅታዊ ሁኔታ እና በኢትዮጵያ ቫይረሱን ለመከላከል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ በዛሬው እለት መግለጫ ሰጥቷል።