የሀገር ውስጥ ዜና

ለዲፕሎማቶች ስልጠና መስጠት ተጀመረ

By Feven Bishaw

September 13, 2021

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለዲፕሎማቶች ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡

ስልጠናው ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚሰጥ ሲሆን÷በስልጠናው ዓለምአቀፋዊ፣ አህጉራዊና ቀጣናዊ ሁነቶችና ሌሎች ጉዳዮችን የተመለከቱ ይዘቶች እንደሚዳሰሱ ተገልጿል።