Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አዲሱ ዓመት የሰላም እና የብልጽግና ይሁንላችሁ-የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለሥራ ባልደረቦቼና በዓሉን”እንቁጣጣሽን” ለሚያከብሩ በሙሉ “መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ” ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማትየመልካም  ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል።

ሊቀመንበሩ በትዊተር  ገጻቸው ላይ ፥አዲሱ ዓመት የሰላም እና የብልጽግና ይሁንላችሁ ሲሉ  መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version