የሀገር ውስጥ ዜና

በመንገድ ደህንነት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

By Feven Bishaw

September 07, 2021

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመንገድ ደህነት ዙሪያ ከተማሪ ወላጆች ጋር የምክክር መድረክ በሀገር አቀፍ ደረጃ ተካሄደ፡፡

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ከሁሉም ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች የተማሪ ወላጆች ተሳትፈዋል፡፡