የሀገር ውስጥ ዜና

የአካባቢው መልክአ ምድር ያልበገረው ሠራዊት ከፍተኛ ድል አስመዝግቧል – የማይጠብሪ ግንባር የጦር አዛዦች

By Feven Bishaw

September 05, 2021

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማይጠብሪ ግንባር የገባው የአሸባሪው ትህነግ ቡድን በወቅን በኩል አድርጎ ደባርቅና ዳባትን ለመቆጣጠር ቢያስብም ሳይሳካለት ቀርቷል።

በቀጠናው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የኢትዮጵያ ጥምር ጦር ባካሄደው ውጊያ ጠላት አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቶ ተመልሷል።