የሀገር ውስጥ ዜና

ኢ/ር ታከለ የለገሀር-ዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

February 02, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከለገሀር – ዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ የሚዘልቀውን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጎበኙ።

በጉብኝት ስነ ስረዓቱ ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።