አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከለገሀር – ዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ የሚዘልቀውን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጎበኙ።
በጉብኝት ስነ ስረዓቱ ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከለገሀር – ዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ የሚዘልቀውን የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ጎበኙ።
በጉብኝት ስነ ስረዓቱ ከአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን እና ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተውጣጡ የስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል።