አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሚካሄደው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ የሚገኙ የመንግስትና የፀጥታ አካላት አመራሮች በክልሉ የሚካሄደው ምርጫ ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሚካሄደው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ።
በክልሉ የሚገኙ የመንግስትና የፀጥታ አካላት አመራሮች በክልሉ የሚካሄደው ምርጫ ሰላማዊና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡