Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ነገ ወደ ጋና ያቀናል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) ነገ ወደ ጋና ያቀናል፡፡
የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ውብቱ አባተ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከጋና ብሔራዊ ቡድን ጋር ለመጫወት ወደ ጋና ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ የመጨረሻ 23 ተጫዋቾችን ዝርዝር ይፋ አድርገዋል፡፡
ዋልያዎቹ ጨዋታቸውን ነሐሴ 28 ቀን ያደርጋሉም ነው የተባለው፡፡

በሌላ መርሃ ግብር ጳጉሜን 3 ቀን 2013 ዓ.ም በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የዓለም ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ጨዋታቸውን ከዚምባብዌ ጋር እንደሚያደርጉ ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን የተገኘው መረጃ ያሳያል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version