አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለሰባት ወራት በቦንጋ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን 720 የሚደርሱ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመረቀ።
በቦንጋ የስልጠና ማዕከል የሰለጠኑት እና በዛሬው እለት የተመረቁት የፖሊስ አባላት ለሰባት ወራት የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠናዎችን ያጠናቀቁ መሆናቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለሰባት ወራት በቦንጋ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን 720 የሚደርሱ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመረቀ።
በቦንጋ የስልጠና ማዕከል የሰለጠኑት እና በዛሬው እለት የተመረቁት የፖሊስ አባላት ለሰባት ወራት የንድፈ ሀሳብና የተግባር ስልጠናዎችን ያጠናቀቁ መሆናቸውን የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መረጃ ያመለክታል።