Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ወሎ ለሚገኘው ግንባር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቦረና እና መካነ ሰላም ከተማ አስተዳደሮች ከ680 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የቁም እንስሳት ወሎ ግንባር ለሚገኘው መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል።

በድጋፉም ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች 17 በሬ እና 72 በግና ፍየል ለጀግናው የሃገር መከላከያ ሰራዊት አበርክተዋል፡፡

በእሸቱ ወልደሚካኤል

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version