አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በመካነ ሰላም ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፍ ያስተማራቸውን 774 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ከተመራቂዎቹ ውስጥ 320 ያህሉ ሴቶች ናቸው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በመካነ ሰላም ግቢ በተለያዩ የትምህርት ዘርፍ ያስተማራቸውን 774 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ከተመራቂዎቹ ውስጥ 320 ያህሉ ሴቶች ናቸው ተብሏል፡፡